top of page

ነሐሴ 18/2015 የብአዴን ሆድ አደር ስብስቦች በአዲስ መልክ ተደራጅተው መነሳታቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ።



የአማራ ክልልን ወደሌላ ብጥብጥና ቀጠና ለማምራት የተነሱ የብአዴን ሆድ አደር ስብስቦች በአዲስ መልክ ተደራጅተው መነሳታቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለኢትዮ 360 ገለጹ።


እነዚህ ቡድኖች የብአዴንን ሽንፈት አምነው መቀበል ያልቻሉና አሁንም በአማራ ንጹሃን ዜጎች ደም ላይ የሚነግዱ የከሃዲው የብአዴን ስብስብ ናቸው ይላሉ።


ይሄንን ብጥብጥ በዋናነት የሚመሩት ሰዎች እነማን ናቸው የሚለው የተለየ ሲሆን በምንም ውስጥ የሌሉ ምልምሎችን ከተማዋ ላይ ማሰማራቱን ይናገራሉ።

ኮሚሽነር አትንኩትና የከተማ ከንቲባ በጋራ በመሆን የጀመሩት የአማራ ህዝብን ዳግም ለሞት ሊዳርጉት ከተዘጋጁት ዋነኞቹ ናቸው ይላሉ ሲሉም ይገልጿቸዋል።

ይሄንን ፍጅት ለመሳካት ደግሞ አካባቢውን በማያውቅ የሚሊሻ ሃይል አስወርረውታል ሲሉ ለኢትዮ 360 ገልጸዋል።

Recent Posts

See All

ነሃሴ 18/2015 በሰሜን ሸዋ ሽንፈቱን የተከናነበው የገዳይ ቡድኑ ስብስብ የተረፈውን ሃይሉ ሰብስቦ ወደ አካባቢው መመለሱን የኢትዮ 360 ምንጮች ገለጹ።

በሰሜን ሸዋ አንፆኪያ /መኮይ/ ገና በጠዋቱ ሽንፈቱን የተከናነበው የገዳይ ቡድኑ ስብስብ የተረፈውን ሃይሉ ሰብስቦ ወደ አካባቢው መመለሱን የኢትዮ 360 ምንጮች ገለጹ። ገና ሳይነጋ ንጹሃንን ሊፈጅ ወደ በአንጾኪያ...

ነሐሴ 18/2015 የዶንጋ ማህበረሰብ መብቱን በመጠየቁ ብቻ እየተሳደደና እየታሰረ ነው ሲሉ የማህበረሰቡ አባላት ገለጹ።

በደቡብ ክልል አዲስ ተመሰረተ በተባለው ክልል ውስጥ ያሉው የዶንጋ ማህበረሰብ መብቱን በመጠየቁ ብቻ እየተሳደደና እየታሰረ ነው ሲሉ የማህበረሰቡ አባላት ለኢትዮ 360 ገለጹ። አዲስ ተቋቋመ በተባለውና ከፍተኛ ቁጥር...

Comments


bottom of page